እሑድ 19 ኤፕሪል 2026
05:14:59 ከሰዓት UTC+3 - Addis Ababa
ምናሌ ክፈት
የሀገር ውስጥ
ዓለም አቀፍ
ዲያስፖራ
እሑድ 19 ኤፕሪል 2026
05:14:59 ከሰዓት UTC+3 - Addis Ababa
ወቅታዊ ጽሁፎች
ፖለቲካና ዲፕሎማሲ
ማህበራዊ
ባህልና ኪነ-ጥበባት
ምርጫ 2018
ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ
ኢኮኖሚ
ስፖርት
ሕግና ፍትሕ
የአርታዒዎች ምርጫ
ስፖርት
በአዲስ አበባ ግራንድ ፕሪ የሚሳተፉ አትሌቶች ልምምድ ጀመሩ
በ
ብርሃኑ ተሰማ
•
•
1 ደቂቃ ንባብ
•
AI
ውድድሩ የሚካሄድበት የአዲስ አበባ ስታዲዬም ከስምንት ዓመታት በኋላ የመሮጫ መም እድሳቱ ተጠናቅቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
1 / 2
የፊታችን ቅዳሜ በአዲስ አበባ በሚካሄደው የዓለም አትሌቲክስ የአንድ ቀን ውድድር የሚሳተፉ አትሌቶች ዛሬ ልምምድ ማድረግ ጀመሩ።
የዓለም አትሌቲክስ የሚያስተዳድረው ተቋም ዓመታዊ አህጉራዊ ውድድር አካል የሆነው የአዲስ አበባ ግራንድ ፕሪ የአንድ ቀን ውድድር በኢትዮጵያ የሚካሄደው ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።
ውድድሩ የሚካሄድበት የአዲስ አበባ ስታዲዬም ከስምንት ዓመታት በኋላ የመሮጫ መም እድሳቱ ተጠናቅቆ ዛሬ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
ውድድሩ ዓለም አትሌቲክስ የነሐስ ደረጃ የተሰጠው ሲሆን፥ተወዳዳሪዎችም ወደ ከተማዋ በመግባት ላይ ናቸው ፡፡በውድድሩ የሚሳተፉ አትሌቶችም ልምምድ ሲያደርግ ውለዋል፡፡
የስታዲዬሙ መሮጫ ትራክ በዓለም አቀፍ ውድድር ለሚሳተፉ አትሌቶች ክፍት መሆኑን
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።
በዚህም የመሮጫው ትራክ በአዲስ መልክ እድሳት ተደርጎለት አሁን ለውድድርና ለልምምድ ዝግጁ መሆኑን ብሏል፡፡
የአዲስ አበባ ግራንድ ፕሪ የአንድ ቀን ውድድር ስኬታማ እንዲሆን የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የመሮጫ መም እድሳቱን በአጭር ጊዜ ውስጥ በማጠናቀቅ ላደረገው ርብርብ ምስጋናውንም አቅርቧል።
ሚኒስቴሩ ለኢትዮጵያ አትሌቲክስ እድገትና ልማት የሰጠው ልዩ ትኩረት ለስፖርቱ መነቃቃት የማይተካ ሚና እንዳለው ፌዴሬሽኑ አመላክቷል።
ስፖርት
የአዲስ አበባ ግራንድ ፕሪ
አትሌቲክስ
0
አወድ
0
አስቀምጥ
አስቀምጥ
አጋራ
አጋራ
0 አስተያየቶች
አስተያየት ይላኩ
ገና አስተያየት የለም። የመጀመሪያው አስተያየት ሰጪ ይሁኑ!
0 አስተያየቶች
ገና አስተያየት የለም። የመጀመሪያው አስተያየት ሰጪ ይሁኑ!