እሑድ 19 ኤፕሪል 2026
03:41:03 ከሰዓት UTC+3 - Addis Ababa
ምናሌ ክፈት
የሀገር ውስጥ
ዓለም አቀፍ
ዲያስፖራ
እሑድ 19 ኤፕሪል 2026
03:41:03 ከሰዓት UTC+3 - Addis Ababa
ወቅታዊ ጽሁፎች
ፖለቲካና ዲፕሎማሲ
ማህበራዊ
ባህልና ኪነ-ጥበባት
ምርጫ 2018
ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ
ኢኮኖሚ
ስፖርት
ሕግና ፍትሕ
የአርታዒዎች ምርጫ
ሕግና ፍትሕ
ባንኩ ሕገ ወጥ የገንዘብ ማስተላለፊያ ተቋማትን አገደ
በ
ብርሃኑ ተሰማ
•
•
1 ደቂቃ ንባብ
•
AI
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ 26 ሕገ-ወጥ የገንዘብ ማስተላለፊያ ተቋማትን አገደ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ 26 ሕገ-ወጥ የገንዘብ ማስተላለፊያ ተቋማትን አገደ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በአገሪቱ ውስጥ ያለፈቃድ ወይም ከተሰጣቸው የሥልጣን ወሰን ውጭ ሕገ-ወጥ የገንዘብ ማስተላለፍ አገልግሎት ሲሰጡ ተገኝተዋል ባላቸው 26 ድርጅቶች ላይ ጥብቅ እገዳ መጣሉን አስታወቀ።
ባንኩ ዛሬ ባወጣው ይፋዊ መግለጫ፣አዱሊስ መኒ ትራንስፈር፣ አማል ኤክፕረስ፣ጁባ ኤክፕረስና ዋይስ ትሬዲንግ ያሉ ተቋማትን ጨምሮ በአጠቃላይ 26 ወኪሎች ላይ ክትትልና ግምገማ በማድረግ በዝርዝር ለይቷቸዋል።
ይህን ተከትሎ ሕዝቡ ከእነዚህ ተቋማት ጋር ምንም ዓይነት የገንዘብ ዝውውር ግንኙነት እንዳያደርግ አስገንዝቧል።
እነዚህን የታገዱ ወኪሎችም ሆነ ሌሎች የ"ሃዋላ" መረቦችን መጠቀም የኢትዮጵያን ሕግ መጣስ መሆኑን የገለጸው ባንኩ፣ ተጠቃሚዎች ለከፋ ሕጋዊ ተጠያቂነትና ለገንዘብ መጥፋት አደጋ ሊጋለጡ እንደሚችሉ አሳስቧል።
ድርጅቶቹ በሕግ የማይመሩ በመሆናቸው ለሚደርስ የገንዘብ ብክነት ምንም ዓይነት ዋስትና እንደማይኖርም ባንኩ አመላክቷል።
ሕግና ፍትሕ
ወንጀል
ሕገ ወጥ ገንዘብ አስተላላፊዎቾ
0
አወድ
0
አስቀምጥ
አስቀምጥ
አጋራ
አጋራ
0 አስተያየቶች
አስተያየት ይላኩ
ገና አስተያየት የለም። የመጀመሪያው አስተያየት ሰጪ ይሁኑ!
0 አስተያየቶች
ገና አስተያየት የለም። የመጀመሪያው አስተያየት ሰጪ ይሁኑ!