እሑድ 19 ኤፕሪል 2026
06:45:38 ከሰዓት UTC+3 - Addis Ababa
ምናሌ ክፈት
የሀገር ውስጥ
ዓለም አቀፍ
ዲያስፖራ
እሑድ 19 ኤፕሪል 2026
06:45:38 ከሰዓት UTC+3 - Addis Ababa
ወቅታዊ ጽሁፎች
ፖለቲካና ዲፕሎማሲ
ማህበራዊ
ባህልና ኪነ-ጥበባት
ምርጫ 2018
ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ
ኢኮኖሚ
ስፖርት
ሕግና ፍትሕ
የአርታዒዎች ምርጫ
ስፖርት
ኢትዮጵያውያን የጎዳና ላይ ውድድሮችን አሸነፉ
በ
ብርሃኑ ተሰማ
•
•
1 ደቂቃ ንባብ
•
AI
Tsige
1 / 3
ኢትዮጵያውያን
አትሌቶች በሣምንቱ መጨረሻ
በተደረጉት የጎዳና ላይ ሩጫ ወድድሮች አሸነፉ።
ከውድድሮቹ መካከል በፖርቱጋል ርዕሰ ከተማ
ሊዝበን የተደረገውን የግማሽ ማራቶን ውድድር ጽጌ ገብረሰላማ በበላይነት
አጠናቃለች፡፡
ጽጌ በከተማዋ የተካሄደውን ውድድር በተከታታይስታሸንፍ የእሁኑ ለሁለተኛዋ ጊዜ መሆኑን ዘገባዎች አመላክተዋል።
ጽጌ ርቀቱን ለማጠናቀቅ 1:04.48 ሲወስድባት፥ በውድድሩ የተሳተፈችው ግርማዊት ገብረ እግዚአብሔር በ1:07.30 በመግባት አምስተኛ በመውጣት ውድድሩን አጠናቃለች።
በፈረንሳይ ዋና ከተማ ፓሪስ የተደረገውን ተመሳሳይ የግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ፍታው ዘርዓይ በቀዳሚነት በመግባት አሸንፋለች።
አትሌቷ የገባችበት 1:05.12 የቦታው ምርጥ ሰዓት መሆኑም ተገልጿል።
በጃፓን ናጎያ ሴቶች ማራቶን ዳግም ዓይናለም ደስታ ሦስተኛ ደረጃ ይዛ ውድድርን እጠናቃለች፡፡
ውድድሩን በ2:22:37 በማጠናቀቅ።
ዓይናለም በአምስት ወራት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ በማራቶን መወዳደሯ ተመላክቷል።
Addis Ababa
0
አወድ
0
አስቀምጥ
አስቀምጥ
አጋራ
አጋራ
0 አስተያየቶች
አስተያየት ይላኩ
ገና አስተያየት የለም። የመጀመሪያው አስተያየት ሰጪ ይሁኑ!
0 አስተያየቶች
ገና አስተያየት የለም። የመጀመሪያው አስተያየት ሰጪ ይሁኑ!